Tuesday, August 27, 2013

                                                       አንድነት ምሽት
 አጋርነት ለአንድነት የአእላፋት ፊርማ እነሆ የቶሮንቶና አካባቢው ኢትዮጵያዊያን የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ወቅታዊ ዘመቻ በመደገፍ የአጋርነት ምሽት አዘጋጅተዋል
ቀን፡ ቅዳሜ ኦገስት 31፡ ከምሽቱ 6 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፡ 2050 Danforth Avenue፡ ሂሩት የመዝናኛ አዳራሽ
በእለቱ የአንድነት ለዴሞክራሲና ፍትህ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ግርማ ሰይፉ በስካይፕ ንግግር ያደርጋሉ፡ አጫጭር የስነጽሁፍ ስራዎች ይቀርባሉ።
ለተጨማሪ መረጃ፡ በስ.ቁ.፡ 416 422 2962
በኢሜል፡unityforhumanrights@gmail.com

Saturday, August 24, 2013