Monday, December 15, 2014

                    ተደራጅ 2007 ለለውጥ
 



አንድነት በነገው ዕለት ተደራጅ 2007 ለለውጥ የሚል ዘመቻ በሶሻል ሚዲያና መዋቅሩ በዘረጋባቸው የሀገሪቱ አከባቢዎች ሁሉ ይጀምራል! የዚህ ዘመቻ ዓላማ በቀጣዩ ምርጫ ፓርቲው አሸናፊ ሆኖ አንዲወጣ የሚያደርጉት ህዝባዊ ንቅናቂዎች ለመፍጠር ያለመ ሲሆን፤ ህዝቡ በምርጫው ሂደት ከመጀመሪየው ጀምሮ ተሳታፊ እንዲሆን በፓርቲው በአባልነትና በደጋፊነት እንዲደራጅና በንቃት እንዲሳተፍ ያደርጋል። ህዝቡ ተደራጅቶ ታህሳ 12 በሚደረገው የህዝብ ታዛቢዎች ምርጫ ላይ ቤቀበሌው በመገኘት ገለልተኛ ሆኑና በህዝቡ ዘንድ ተአማሚነት ያላቸው የህዝብ ታዘቢዎች የመርጣል፤ በቀጣ ደግሞ የምርጫ ካርድ ሁሉም በነቂስ እንዲወስድ ይደረጋል፤ ከዚያ ድምፁ እንዳየጭበረበር የአንድነት ታዛቢ ሆነው የሚያገለገሉ ያዘጋጃል፤ በአጠቃላይ የምርጫው ሂደት በህዝቡ የነቃ ተሳጠፎ ተጀምሮ እስከመጨረሻ ድረስ የዘልቃል ማለት ነው። ይህ ሁሉ ተደርጎ ኢህአዴግ ተሸንፎ እያለ የህዝቡን ድምፅ ለማጠፍ የሚንቀሳቀስ ከሆነ አሁንም የተደራጀው ህዝብ ህዝባዊ እምቢተኘነት በማካሄድ ድመፁን እንዲያስጠብቅና የስርዓት ለውጥ ለማምጣት ይገዳል ማለት ነው።
 

አንድነት ይህን ትግል በአግባቡ ለመምራትና ይሄ ዓመት የኢህአዴግ መጨረሻ ለማደረግ ቆረጦ ተነሰተዋል። የህዝቡን ድምፅ በምንም ዓይነት ሁኔታ አሳልፎ የሚሰጥበት ሁኔታ አይኖርም፤ ህዝቡም ቢሆን ድምፁ እንዳይወሰድበት ካሁኑ ከፓርቲው ጎን በመቆም መደራጀትና በንቃት መሳተፍ ይኖርበታል።
                                                     ድል የህዝብ ነው!

Thursday, November 20, 2014

የሚሊዮኖች ድምፅ ለህሊና እስረኞች!
Millions of voice for prisoners of conscience!

የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት አንዱ አካል የሆነው የህሊና እስረኞችን የሶሻል ሚዲያ ንቅናቄ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ዘመቻ ሲሆን ከሚቀጥለው ከእሁድ ከህዳር 14 እስከ 20/2007 የሚቀጥል ፕሮግራም ነው። በዚህ ዘመቻ ሚሊዮኖች የፖለቲካ ይሳተፋሉ፤ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ፣ ተገቢ የሆነ አያያዝ እንዲኖራቸው፤ በሰላማዊ መንገድ የሚታሉትን ማሰርና ማዋከብ እንዲቆም ድምፃቸውን ያሰማሉ፤
ዘመቻው ለመንግስት ባለስልጣናት፣ ለመንግስት መስሪያቤቶች፣ ኤምባሲዎች፣ ለታዋቂ ግለሰቦች፣ ለአለም አቀፍ ሰብአዊ መብት ተሟጓች ተቋማት፣ ለተለያዩ ሚዲያዎች፣ በE‐mail በsms፣ በinbox ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የህሊና እስረኞች አያያዝና የእስር ሁኔታ፣ የታሳሪዎች ማንነትና አሁን የሚገኙበት ሁኔታ ወዘተ በመግለፅ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንዲያሳድሩ ማድረግ ነው።
በዚህ ዘመቻ የፖለቲካ አመለካከት፣ ቋንቋ ዘርና ሀይማኖት ሳይለየን ሁላችንም መሳተፍና ድምፃችንን ማሰማት ይኖርብናል። ሳምንቱን ሙሉ ሁሉም የህሊና እስረኞች የሚመለከት ቅስቀሳና ዘመቻ ሲኖር በተለየ ሁኔታ ደግሞ በየቀኑ የሚታወሱ የህሊና እስረኞች ይኖራሉ፤ እነርሱም የሚከተሉት ናቸው።
እሁድ፦ አንዷለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮነን እና ሌሎች የአንድነት አባላት
ሰኛ፦ እስክንድር ነጋ እና ርዕዮት አለሙ
ማክሰኛ፦ አብርሃ ደስታ የሽዋስ አሰፋ እና ሀብታሙ አያሌው እና ዳንኤል ሽበሺ
ሮብ፦ በቀለ ገርባ፣ ኦልባና ሌሊሳና ሌሎች የኦሮሞ ታሳሪዎች
ሀሙስ፦ ተመስገን ደሳለኝ እና ውብሸት ታዬ
ዓርብ፦ የሞስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ እነአቡበከር
ቅዳሜ፦ ዞን ዘጠኝ
 

የሳምንቱ መሪ መፈክር የሚሊዮኖች ድምፅ ለህሊና እስረኞች!
Millions of voice for prisoners of conscience! የሚል ሲሆን በየቀኑ በተለየ ሁኔታ የሚቀነቀኑት መፈክሮች ደግሞ የሚከተሉት ናቸው
እሁድ ማክሰኞ እና ሮብ የሚኖሩት መሪ መፈክሮች፦
በሽብርተኝነት ሽፋን ሰላማዊ ታጋዮች ማሰር ይቁም
የህሊና እስረኞች እንጂ አሸባሪዎች አይደሉም
የሽብር አዋጁ ይሰረዝ
መንግስታዊ ሽበራ ይቁም
የዜጎች በሰላማዊ መንገድ የመደራጀት መብት ይከበር
ሰኞ እና ሀሙስ የሚኖሩት መሪ መፈክሮች፦
Because I am Journalist!
ጋዜጠኞች ማሰርና ማሳድድ ይቁም
ሀሳብን የመግለፅ ነፃነት ይከበር
ዓርብ ዕለት የሚኖሩ መሪ መፈክሮች፦
የኃይማኖት ነፃነት ይከበር
የሞስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎች ይፈቱ
መንግስት በማህብረ ቁዱሳን ላይ እያሳደረ ያለውን ተፅዕኖ ያቁም
መንግስት በኃይማኖት ጉዳይ ላይ ጣልቃ አይገባም የሚለው የህገ መንግስቱ ድንጋጌ ይከበር
ቅዳሜ ዕለት የሚኖሩ መሪ መፈክሮች፦
ሰብአዊ መብት በኢትዮጵያ ይከበር
Blogging Is Not A Crime
ሀሳበን የመግለፅ መብት ይከበር
እንደአስፈላጊነቱ ሌሎችም መፈክሮች ይኖራሉ።

Friday, July 11, 2014




                                                                                                                                                    
                                                
                             ትግሉ የጥቂቶች ሳይሆን የሚሊዮኖች ሆኗል።
                     የሰሜን አሜሪካ የአንድነት ድጋፍ ማህበር

በአገር ዉስጥም ሆነ ከአገር ዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ጉጉትና ምኞት ፣ ልጆችዋ ከርሷ የሚሰደዱባት ሳይሆን የተሰደዱት ተመልሰው ለሌሎች መጠጊያ የምትሆን፣ የሕግ የበላይነት የሰፈነባት፣ የሰብአዊ መብቶች የሚከበሩባት፣ ዘር፣ ኃይማኖት፣ ጾታና መደብ ሳይባል ለሁሉም እኩል የሆነች፣ አንዲት ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ማየት ነው። ነገር ግን፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ በአገዛዙ እያየን ያለነው፣ ልብን የሚያደማና የሚያቆስል ነው። በስድሳዎቹ ከነበረው የደርግ ስርዓት በባሰ፣ አገዛዙ ሕዝባችን ላይ የግፍ ቀንበር ጭኖ ፣ የጸረ-ሽብርተኝነት ሕግ በሚል ሰበብ ሰላማዊ ዜጎችን እያሸበረ ነው።

የአንድነት ፓርቲ፣ የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቄ በሚል መርህ፣ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች፣ ሕዝቡ ለመብቱና ለነጻነቱ እንዲቆም በመቀስቀስ፣ በዞን እና በወረዳ ደረጃ ድርጅታዊ ሥራ በመስራት፣ በርካታ ሰላማዊ ሰልፎችን እና ሕዝባዊ ስብሰባዎችን እያደረገ እንዳለ ይታወቃል። በቅርቡም ከመኢአድ ጋር የቅድመ ዉህደት ስምምነትን በመፈረም የዴሞክራቲክ ካምፑን በአንድ ላይ ለማሰባሰብ ይቻል ዘንድ፣ ትልቅ ሥራ ተሰርቷል። እነዚህ አገረ ሰፊ እንቅስቃሴዎች፣ አገዛዙን አስደግጠውታል ፣ አሸብረውታልም። ሥር እየሰደደ በመጣዉ ሰላማዊ እንቅስቃሴ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ድምጹን እያሰማ የመጣዉን የሕዝብ ጥያቄ፣ በአክብሮት ከመመለስ ይልቅ፣ አገዛዙ ከሕዝብ ጋር መላተምን መርጧል። በሕዝብ ዘንድ ከበሬታና ተወዳጅኘት ያላቸውን፣ በሰላማዊነታቸውና በአገር ወዳድነታቸው የሚታወቁትን ወጣት የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን፣ ወጣት ጋዜጠኞችን እና ብሎገሮች፣ የዲሞክራሲ አክቲቪስቶችን በማሰርና በማስፈራራት ፣ ለነጻነት የሚደረገዉን እንቅስቅሴ ለመግታት ብሎም የሕዝቡን ድምጽ ለማፈን ደፋ ቀና እያለ ነው።
በቅርቡ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ፣ የሚሊዮኖች ድምጽ ግብረ ኃይል፣ የመኢአድና አንድነት የውህደት ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሃብታሙ አያሌው፣ የአንድነት የድርጅት ጉዳይ ም/ሰብሳቢ አቶ ዳንኤል ሺበሺ፣ የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት ም/ሰብሳቢ አቶ የሺዋስ አሰፋ ፣ የአረና ፓርቲ አመራር አባልና ታዋቂ ብሎገር አቶ አብርሃ ደስታ እና ወገኖችን ህገ ወጥ በሆነ መንገድ አፍኖ እስርቤት ጥሎ ማሰቃየቱን አገዛዙ በሰፊው መያያዙ በጣም አሳዝኖናል። አስቆጥቶናልም።

የተቀናጀ ህገወጥ ድርጊቶችን የምንኮንነዉና የምናወግዘው ሲሆን፣ አገዛዙም በሕዝቡ ላይ ጦርነት ማወጁን በገሃድ የሚያመላክት እንደሆነ ለማየት ችለናል።በአሁኑ ጊዜ የሕዝቡ ስነልቦና ተቀይሯል። ኢትዮጵያዉያን ግፍን ለመሸከም የሚችሉበት ትከሻ የላቸውም። ጥቂት ወጣት የሰላማዊ የፖለቲካ መሪዎችን በማሰር፣ ሕዝቡን አስፈራርቶና መብቱን ረግጦ የመግዛት ዘመን አልፏል። ትግሉ የጥቂቶች ሳይሆን የሚሊዮኖች ሆኗል። በአገር ውስጥና ከአገር ዉጭ ሕዝባዊና ሰላማዊ የእምቢተኝነት ዘመቻው ይጧጧፋል። አገዛዙ በያዘው ብረትና በፈረንጆች ድጋፍ ይመካሉ። እኛ ግን በዉስጣችን ባለው ኢትዮጵያዊ ወኔ፣ በገዛ ክንዳችን እና በፈጣሪ ረድኤት እንመካለን። አገዛዙ ጥላቻን እና ጭካኔን፣ ዘረኝነትን እና መከፋፈልን ይሰብካል። እኛ ግን ፍቅርን እና መቻቻልን፣ አንድነትን እና ኢትዮጵያዊነትን እንሰብካለን።
በርግጥ የታሰሩ ወጣት የፖለቲካ መሪዎች ወደ ወህኒ መዉረድ ሁላችንንም ያሳዘነና ያስቆጣ ቢሆንም ታሳሪዎቹ ግን ፣ እንደ ክብር ነው የሚያዩት። የነርሱን መፈታት እና ለነርሱም አጋርነታችንን ማሳየት ከፈለግን፣ ማድረግ የሚኖርብን ፣ ከዝምታ ወጥተን፣ የፍርሃትን ካባ አዉልቀን፣ ከሚሊዮኖች አንዱ መሆን ነው። ቆመን፣ ተዋርደን፣ ፈርተን እና ተሸማቀን ከመኖር፣ የሕሊና ነጻነት አግኝተን በአካል መታሰር ይሻለናልና።

በአገር ቤት ያሉ የፖለቲካ መሪዎች ያላቸውን ቁርጠኝነት በዚህ አጋጣሚ እያደነቅን፣ ከነርሱ ጋር እጅ ለእጅ በመያያዝ ከመቼዉም ጊዜ በላይ የሰላም ትግሉን እንደምንደግፍ ለማረጋገጥ እንወዳለን። ሕወሃት/ኢሕአዴግ ከሽብር ድርጊቶቹ በአስቸኳይ ተቆጥቦ፣ አራቱ ወጣቶችን ጨምሮ የታሰሩ የሕሊና እስረኞችን በሙሉ በአስቸኳይ እንዲፈታ፣ የሕዝብን ጥያቄ ለራሱ ሲል እንዲያከብር እናስገነዝባለን። አገር በዱላና በጡንቻ አትገነባም። አገር የምትገነባው በፍቅር፣በመቻቻልና በመግባባት ነው። የአገዛዙ መሪዎች ልቦናቸውን ለፍቅር ያስገዙ እንላለን። እምቢ ካሉ፣ ካከረሩ ግን ታሪክ እንደሚያስተምረው አወዳደቃቸው እጅግ ታላቅ እና አስከፊ እንደሚሆን ልናስጠነቅቃቸው እንወዳለን።

ኢትዮጵያዉያን ከተባበርን፣ ሁላችንም የድርሻችንን ለማበርከት ከተነሳን፣ ከሚሊዮኖች አንዱ ከሆንን፣ አገዛዙ ፈለገም አልፈለገም የታሰሩ ወገኖቻችን ይፈታሉ። የተሰደዱ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ። የአገራችንን ትንሳኤ እናውጃለን።
የሰላም ትግሉ ተቀናጅቶና ተጠናክሮ ይቀጥላል!!!
July 11, 2014

Monday, June 9, 2014







በአንድነት እና በመኢአድ መካከል የተደረገው ውህደት በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ – የሰሜን አሜሪካ የአንድነት የድጋፍ ማህበራት

 ሰኔ ፪ 2006
ተሰናክለን ነበር፤ አሁን ግን ጸንተናል!

«ዉጊያዉን ተሸነፍን እንጂ ጦርነቱን አልተሸነፍንም» ነበር ያሉት የፈረንሳዩ የ2ኛው ዓለም ጦርነት መሪ፤ ጀነራል ቻርለስ ደጎል፣ አገራቸው በናዚዎች ሥር በወደቀች ጊዜ። ልክ እንደ ዉትድርናዉም፣ በሰላማዊ ትግል ዉስጥ መሸነፍ፣ መዉደቅ፣ መሳሳት አለ። መነሳትም እንዲሁ፡፡ ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ እንዳሉትም፤ «በሕይወት ውስጥ ትልቁ ነገር ፈጽሞ አለመውደቅ ሳይሆን፤ በወደቁ ቁጥር መነሳት ነው»
በአገራችን የሰፈነዉን አምባገነንነት በመቃወምና በአገራችን ሰላም፣ ዴሞክራሲ፣ የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን፣ ላለፉት አያሌ አመታት ትእግስት አስጨራሽ ትግል ቢደረግም፤ የተደረጉ ጥረቶች የተፈለገውን ዉጤት ሳያመጡ ቀርተዋል፡፡
በተለይ በምርጫ ዘጣና ሰባት ወቅት፣ በአገር ዉስጥና ከአገር ዉጭ ያለውን ኢትዮጵያዊ ሁሉ የሚያነቋንቅ ትልቅ ሥራ ተሰርቶ የነበረ ቢሆንም፣ ቅንጅትን በመሰረቱ ድርጅቶች መካከል ልዩነቶች ስለተፈጠሩ፣ የቅንጅት አመራር አባላትም በተለያዩ ምክንያቶች ስለተከፋፈሉ፣ የአገዛዙ አፈናና የረቀቀ ከፋፋይ ሴራ ተጨምሮበት፣ ያኔ የነበረዉ የቅንጅት አብዮት እንዲቀዘቅዝ ሆኗል፡፡። ይህም የአምባገነኖች ደስታ ሆኖ ቆይቷል።
ነገር ግን ደጎል እንዳሉት፤ ለግዜው ተሰናክለን ወደቅን እንጂ ተስፋ አልቆረጥንም። ተነሳን እንጂ፤ ወድቀን አልቀረንም፡፡ ላለፉት ሶስት አራት አመታት የመቀራረብና አብሮ የመስራት መንፈስ በተቃዋሚዎች መካከል ሥር እየሰደደ ሲመጣ ታዝበናል። አገር ቤት አሉ ከሚባሉ ጠንካራ ደርጅት መካከል፣ የአንድነት ፓርቲ፣ ከብርሃን ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጋር ከሶስት አመታት በፊት ውህደት የፈጠረ ሲሆን፣ አንድነት ከሌላው አንጋፋ ድርጅት መኢአድ ጋር ለመዋሃድ ንግግሮችን ሲያደርግ ቆይቷል።
ሲደረጉ የነበሩ አድካሚ ንግግሮች ፍሬ አፍርተዉ፣ በመኢአድና በአንድነት መካከል የቅድመ ዉህደት ስምምነት ሰኔ አንድ 2006 ዓ.ም ተፈርሟል። ይህ ታሪካዊ ክስተት ለድርጅታችንም ሆነ ለመላዉ ነጻነት ናፋቂ የኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ደስታና ተስፋ ፈንጣቂ ነው ብለን እናምናለን። የመኢአድና የአንድነት አመራር አባላትን ድርድራቸው ለዚህ በመብቃቱ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፤ ይህን አይነት መልካም ዜና ስላሰሙንም ልናመሰግናቸው እንወዳለን። ውህደቱም ሙሉ ለሙሉ እንደሚሳካ ተስፋ እናደርጋለን፡፡
ማህበራችን በምኞትና በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባር፣ የዚህ ታሪካዊ፣ ወሳኝ ትግል አጋር በመሆን የድርሻዉን እንደሚወጣ በዚህ አጋጧሚ ቃል እንገባለን።
ሌሎችም በሰላማዊ ትግል አገር ቤት የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶችም ፣ መኢአድ እና አንድነትን እንዲቀላቀሉ ጥሪ እያቀረብን፣ በዉጭ ያሉ በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ ደርጅቶችም ለአገርና ለሕዝብ ጥቅም ሲሉ ይህን ውህደት እዲደግፉና እንዲሰባሰቡ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድነትና/መኢአድ ትግሉን በስሜት ሳይሆን በማስተዋል፣ በችኮላ ሳይሆን በእርጋታ፣ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር፥ በማራቅ ሳይሆን በማቅረብ እንዲመሩት እንመክራለን። ስህተቶች ይሰራሉ፤ ነገር ግን በስህተቶች የመደናገጥና በቀላሉ ተስፋ የመቆረጥ ዝንባሌያችን አስተካክለን፣ ለፈታኝ እና ወሳኝ ትግል ሁላችንም እንዘጋጅ። ሁላችንም የድርሻችንን ለመወጣት እንነሳ።
በአጭር ግዜ የድርጅቱ ሙሉ ውህደት ተጠናቆ፤ ውህድ ድርጅቱ ለመጪው ምርጫም ይሁን ቀጣይ ትግል የሚያዘጋጁ የፖሊሲ ውይቶችን እንደሚጀምር፤ የበሰለ አመራር በመስጠት እንደ 1997ቱ ሁሉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ እንደሚወጣ እንጠብቃለን፡፡
በሰሜን አሜሪካ የምንገኝ የድጋፍ ማህበራት፤ በሁለቱ ድርጅቶች ደጋፊዎች መካከል ውህደት እንዲኖር እንደምንተጋ፤ እንዲሁም ውህድ ድርጅቱን በገንዘብ፤ በቁሳቁስ፤ በሞራልና በዲፕሎማሲ እንደምንረዳ ቃል እንገባለን፡፡
ነጻነት የትግል ውጤት ነው!!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!udJAEUP

Tuesday, April 8, 2014



ቶሮንቶ፤ ከአንድነትና ከነቀምት ከተማ ጎን ይቆማል !!
የአንድነት ቶሮንቶ የድጋፍ ሰጪ ማህበር መግለጫ
ሚያዚያ፤ 2014፤ ቶሮንቶ፤ ኦንቴርዮ

አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ፤ (ከዚህ በኋላ "አንድነት")፤ በቀጣዮቹ ሶስት ወራት ውስጥ፤ ከአዲስ አበባ ተጀምሮ አዲስ አበባ የሚያበቃ፤ በ17 ከተሞች የሚደረግ፤ የኑሮ ውድነትን፤ የመሬት ባለቤትንትን፤ የሰብአዊ መብት ጥሰትና አፈናን፤ የሚመለከቱ የተቃውሞ ሰልፎችን አሰናድቷል፡፡
የመጀመሪው ሰልፍ፤ እሁድ መጋቢት 28 ቀን በአዲስ አበባ እንዲደረግ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም፤ የአዲስ አበባ መስተዳድር የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ጽ/ቤት በፈጠረው ስንኩል ምክንያት ሰልፉ ተጨናግፏል፡፡ በተመሳሳይ ቀን የተጠራው የደሴ ሰልፍ ግን፤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡
የአዲስ አበባው ተለዋጭ ሰልፍ፤ ለእሁድ፤ ሚያዚያ 5 ቀን የተቀጠረ ሲሆን፤ ሰልፉ የተሳካ እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን፡፡ 
አንድነት በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ የሚደርጋቸውን ሰልፎች በገንዘብ ለመርዳት፤ በሲያትል፤ አትላንታ፤ ላስ ቬጋስና ሌሎች ከተሞችም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ቃል ገብተዋል፡፡ ቅዳሜ፤ እንደፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር ማርች 29 ቀን የተሰበሰበው የቶሮንቶ አንድነት ድጋፍ ሰጪ ማህበርም፤ የነቀምትን ከተማ ሰለፍ ለመርዳት መወሰኑን ሲያስታውቅ በታላቅ ኩራት ነው፡፡     
አንድነት ቶሮንቶ፤ ለነቀምቱ ሰልፍ የሚሆን ገንዘብ ለማሰባሰብ እንደ ፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር ቅዳሜ ኤፕሪል 26 ቀን፤ 2014 ዓ.ም.፤ ከሰዓት በኋላ፤ ከ3pm ሰኣት ጀምሮ፤ 2050 ዳንፎርዝ ጎዳና ላይ በሚገኘው ሂሩት ካፌ፤ አጋርነት ለነቀምት የተሰኘ፤ መደበኛ ያልሆነ የአንድነት መርሀግብር አዘጋጅቷል፡፡ በቶሮንቶና አካባቢው የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በዝግጅቱ ላይ እንድትገኙና የበኩላችሁን የገንዘብ አስተዋጽኦ እንድታደርጉ አንድነት ቶሮንቶ ጥሪውን ያቀርባል፡፡
አንድነት ቶሮንቶ፤ አገር ቤት የሚገኙ የፖለቲካ ድርጅቶች፤ የተለያዩ አስተዳደራዊና ፖለቲካዊ መሰናክሎችን አልፈው የተቃውሞ ሰልፍ ለማዘጋጀት ደፋ ቀና ሲሉ፤ ሰልፋቸው በገንዘብ እጦት ምክንያት መሰናከል የለበትም የሚል እምነት አለው፡፡ ስለዚህም፤ በዚህ መደበኛ ባልሆነ፤ የአብረን እንዋል ዝግጅት ላይ በመገኘት፤ የበኩልዎን የገንዘብ ልገሳ እንዲያደርጉ ጥሪ እያደረገ፤ በእለቱ በአካል መገኘት ካልቻሉም የገንዘብ ልገሳዎን በሌላ ሰው መላክ እንደሚችሉ፤ እንዲሁም ችሮታዎን በአንድነት የባንክ ሂሳብ Unity for Human Rights and Democracy: TD Trust; የባንክ ሂሳብ ቁጥር፡ 12682 0041 0883 5209213 ማስገባት እንደሚችሉ ይጠቁማል

በዚህ አጋጣሚም፤ አንድነት ለዴሞክራሲና ለሰብአዊ መብት (UDHR) ወይም 

በተለምዶ ዩዲጄ ቶሮንቶን እንዲተዋወቁና፤ በአንድነት አገልግሎቶች እንዲጠቀሙ 

የሚከተለውን ማስታወሻ እናክላለን፡፡

አንድነት ቶሮንቶ ማነው፤ ዋና ዓላማው፤
አንድነት ለዴሞክራሲና ለሰብአዊ መብት (Unity for Democracy and Human Rights) ፤ በኦንቴሪዮ ግዛት የተመዘገበ በሰብአዊ መብትና በዴሞክራሲ ላይ የሚሰራ፤ መንግስታዊ ያልሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን፤ ዋና ዓላማውም፤ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት እንዲከበርና ዴሞክራሲ እንዲሰፍን ገንቢ አስተዋጽኦ ማድረግና፤ ኢትዮጵያዊያ ካናዳዊያን በካናዳ ውስጥ የተሳካ ህይወትና ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማበረታታትና መድረክ መፍጠር ነው፡፡

እንድነት ቶሮንቶ እስካሁን የሰራቸው ስራዎች፤

አንድነት ከተመሰረተ ጀምሮ፤ በመቶዎች ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊን፤ የድጋፍና የምክር አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ ኢትዮጵያውያን ካናዳዊያን፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ በተቃውሞ ሰልፎች፤ በገንዘብ ድጋፍና በዲፕሎማሲ እንዲሳተፉ መድረኮችን ፈጥሯል፡፡ ኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ መሪዎች በቶሮንቶና አካባቢው ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ከካናዳ ባለስልጣናት ጋር እንዲገናኙ እድል ፈጥሯል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ የተነሰራፋውን የሰብአዊ መብት ረገጣ ለካናዳ መንግስት አጋልጧል፡፡ የካናዳ መጤዎችና ስደተኞች ጉዳዮች ባለስልጣን (Immigration and Refugee Board of Canada)፤ ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች፤ የጽሁፍ ማብራሪያዎችንና አስተያየቶችን ሰጥቷል፡፡ ለብዙ ስደተኞች የሕይወት ስልጠናዎችንና የልምድ ልውውጥ እንዲሁም የበጎ ፈቃድ መድረኮችን ፈጥሯል፡፡ በተለይም በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ስደተኞችና ቤተሰቦቻቸው፤ የካናዳን ጥበቃ እንዲያገኙና ተረጋግተው እንዲኖሩ፤ ባደረገውና በሚያደርገው በገንዘብ የማይተመን ድጋፍ ይኮራል፡፡  

አንድነት ቶሮንቶ አሁን የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፡

ያለፉትን አመታት ስራ የገመገመው የአንድነት ቶሮንቶ ስራአስፈጻሚ አካል፤ ድርጅቱ ካለፉት ሁለት አመታት ወዲህ በተለያዩ ምክንያቶች ቀዝቀዝ ብሎ እንደነበር አምኖ፤ በቀጣዮቹ ወራት ከላይ የተጠቀሱትን አገልግሎቶች አስፍቶና አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ወስኗል፡፡ በዚህም መሰረት፤ የሚከተሉትን አገልግሎቶች ለማግኘት ወይም ለመስጠት የሚፈልጉ ኢትዮጵያዊያን፤ አንድነትን እንዲያገኙ ወይም እንዲጎበኙ ይበረታታሉ፡፡
ለስደተኞችና አዲስ መጥ ኢትዮጵያዊያን ጠቅላላ የምክር አገልግሎት መስጠት፤ የድጋፍ ደብዳቤ መጻፍ፤ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን (volunteering) መስራት ለሚፈልጉ ሰዎች መድረኮችን ማመቻቸት፤ የትምህርት ነክ መረጃዎችንና መንገዶችን መጠቆም፤ የካናዳን እወቁ ምክርና የሕይወት ልምድ ልውውጦችን ማዘጋጀት፤ ስደተኞችን መንግስታዊ ከሆኑና ካልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር ማስተዋወቅ፤ የስራ ጥቆማዎችን መስጠትና ሌሎች መሰል ተግባራትን ማከናወን ናቸው፡፡
ወደካናዳ የመጣ፤ ወይም መምጣት የሚያስብ፤ ዘመድ ወይም ጓደኛ ወይም ቤተሰብ ካለዎት ከላይ ከተዘረዘሩት፤ ከስራ፤ ከትምህርት እድል፤ ከስደተኝነት ጋር በተያያዘ ጠቅላላ የምክር አገልግሎቶችን የሚፈልጉ ከሆነ፤ አንድነትን ይጎብኙ፡፡ ለተጨማሪ ዝርዝር አገልግሎቶችና መረጃዎች ቅዳሜ ቀኑን ሙሉ፤ እሁድ ከሰዓት በኋላ በአካል በጽህፈት ቤታችን በመገኘት፤ ወይም ከታች በተጠቀሱት የመገናኛ መንገዶች እንዲያገኙን እናስታውቃለን፡፡

አንድነትን ቶሮንቶን ለማግኘት፤

ኢሜል፤ unityforhumanrights@gmail.com 
በፌስቡክ፤             https://www.facebook.com/unityandnet.andnet
ትዊተር፤   @AndinetToronto                                                 
ስልክ፤     416 422 2962/416 985 6599            
ድረገጽ፤    http://andnettoronto.blogspot.ca/        
የጽህፈት ቤት አድራሻ፡ B2- 2017 Danforth Avenue, Toronto, ዳንፎርዝ ላይ፤ ከዉድባይን ባቡር ጣቢያ በስተምስራቅ 50 ሜትር ራቅ ብሎ፤  ከዘመን እንጀራ መደብር በተቃራኒ፤ ከትብብር መረዳጃ እድር አጠገብ፡፡   
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለሰብአዊ መብት፤ የህዝብ ግንኙነት ክፍል፤ ሚያዚያ፤ 2006/2014

Monday, March 31, 2014

ፍኖት – የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል ህገ ወጥ ደብዳቤ ለአንድነት ጻፈ

ምላሹን አልቀበልም በማለቱም በፖስታ ቤት ተልኮለታል ህገ መንግስቱ እውቅና የቸረው ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብት ሳይሸራረፍ መተግበሩን እንዲከታተል በአዋጅ የተቋቋመው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ መጋቢት 28/2006 ዓ.ም መነሻውን ፓርቲው ከሚገኝበት ቀበና በማድረግ በአራት ኪሎ አደባባይ በመዞር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ፊት ለፊት የሚጠናቀቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ በመግለጽ ለኦፊሰሩ ደብዳቤ አስገብቶ የነበረ ቢሆንም መስተዳድሩ በአዋጅ የተሰጠውን ጊዜ ገደብ አሳልፎ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ኦፊሰሩ በደብዳቤያቸው ‹‹በርካታ ትምህርት ቤቶች ዩኒቨርስቲና ፣የመንግስት ተቋማት በሚገኙበት አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ የማይቻል በመሆኑ የተጠየቀውን የሰላማዊ ሰልፍ እውቅና ጥያቄ ተቀባይነት ያላገኘ መሆኑን እንገልጻለን፡፡››ብሏል፡፡ የአገሪቱ ፓርላማ ‹‹ስለ ሰላማዊ ሰልፍና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ ስነ ስርዓት ባወጣው አዋጅ ‹‹የከተማው ወይም የአውራጃው አስተዳደር ጽ/ቤት ሰላማዊ ሰልፉ ወይም ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባው ምን ግዜም በየትኛውም ቦታ ሊካሄድ አይችልም ማለት አይችልም››(አዋጅ ቁጥር 3/1983 )በማለት ያወጀውን በአዋጁ ስር የተቋቋመው ጽ/ቤት በማን አለብኝነት በመሻር የሰላማዊ ሰልፍ ጥያቄውን አልተቀበኩትም ብሏል፡፡ አንድነት አዋጁን የጣሰውን ደብዳቤ እንደማይቀበል በመግለጽ ለኦፊሰሩ ደብዳቤ በመጻፍ በአካል ቢሯቸው በመገኘት ለመስጠት ቢሞክርም በአስገራሚ ሁኔታ ኦፊሰሩ ደብዳቤውን አልቀበልም ብለዋል፡፡
የኦፊሰሩ ድርጊት ህገ ወጥ መሆኑን የተገነዘበው ፓርቲያችን ደብዳቤውን ቢሯቸው ጠረጴዛ ላይ ትቶ ከመውጣቱም በላይ በሪኮማንዴ እንዲደርሳቸው አድርጓል፡፡ ኦፊሰሩ እየሰሩ የሚገኙት ነገር ህገ ወጥ መሆኑን እንዲገነዘቡም ለፌደራል ፖሊስ፣ለአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ በግልባጭ ደብዳቤው እንዲደርሳቸው መደረጉን የአንድነት የአዲስ አበባ ዋና ጸሐፊ አቶ ነብዩ ባዘዘው ተናግረዋል፡፡ በህገ ወጥ ደብዳቤ የሚሰረዝ ሰላማዊ የህዝብ ጥያቄ ባለመኖሩም ሰላማዊ ሰልፉ በተያዘለት ቀነ ገደብ እንደሚደረግ አቶ ነብዩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡

Wednesday, February 12, 2014

Hacking Team and the Targeting of Ethiopian Journalists

Authors: Bill Marczak, Claudio Guarnieri, Morgan Marquis-Boire, and John Scott-Railton.
This post is the first in a series of posts that focus on the global proliferation and use of Hacking Team’s RCS spyware, sold exclusively to governments.

Summary

  • Ethiopian Satellite Television Service1 (ESAT) is an independent satellite television, radio, and online news media outlet run by members of the Ethiopian diaspora.  The service has operations in Alexandria, Virginia, as well as several other countries.2  ESAT’s broadcasts are frequently critical of the Ethiopian Government.  Available in Ethiopia and around the world, ESAT has been subjected to jamming from within Ethiopia several times in the past few years.3  A recent documentary shown on Ethiopian state media warned opposition parties against participating in ESAT programming.4
  • In the space of two hours on 20 December 2013, an attacker made three separate attempts to target two ESAT employees with sophisticated computer spyware, designed to steal files and passwords, and intercept Skype calls and instant messages.  The spyware communicated with an IP address belonging to Ariave Satcom, a satellite provider that services Africa, Europe, and Asia.5  In each case, the spyware appeared to be Remote Control System (RCS), sold exclusively to governments by Milan-based Hacking Team.6
  • Hacking Team states that they do not sell RCS to “repressive regimes”,7 and that RCS is not sold through “independent agents”.8  Hacking Team also says that all sales are reviewed by a board that includes outside engineers and lawyers.  The board has veto power over any sale.9  Before authorizing a sale, the company states that it considers “credible government or non-government reports reflecting that a potential customer could use surveillance technologies to facilitate human rights abuses,” as well as “due process requirements” for surveillance.10
  • The Committee to Protect Journalists (CPJ) reports that Ethiopia jails more journalists than any other African country besides Eritrea, and says that the Ethiopian government has shut down more than 75 media outlets since 1993.11  CPJ statistics also show that 79 journalists have been forced to flee Ethiopia due to threats and intimidation over the past decade, more than any other country in the world.12  A 2013 Human Rights Watch (HRW) report detailed ongoing torture at Ethiopia’s Maekelawi detention center, the first stop for arrested journalists and protests organizers.  Former detainees described how they were: “repeatedly slapped, kicked, punched, and beaten,” and hung from the ceiling by their wrists.  Information extracted in confession has been used to obtain conviction at trial, and to compel former detainees to work with the government.13  HRW also indicated abuses committed by the army, including the use of torture and rape to compel information from villagers near the site of an attack on a farm.14  HRW noted “insufficient respect for … due process” in Ethiopia.15

Background

Hacking Team and Remote Control System (RCS)

Hacking Team, also known as HT S.r.l., is a Milan-based purveyor of “offensive technology” to governments around the world.  One of their products, known as Remote Control System (RCS), is a trojan that is sold exclusively to intelligence and law enforcement agencies worldwide.  Hacking Team’s website describes the product as “the solution” to monitor targets that are increasingly using encryption, or those located outside the borders of the government that wants to monitor them.16
image00Description of RCS in a 2011 official brochure.17
RCS infects a target’s computer or mobile phone to intercept data before it is encrypted for transmission, and can also intercept data that is never transmitted.  For example, it can copy files from a computer’s hard disk, and can also record Skype calls, e-mails, instant messages, and passwords typed into a web browser.18  Furthermore, RCS can turn on a device’s webcam and microphone to spy on the user.19
While Hacking Team claims to potential clients that RCS can be used for mass surveillance of “hundreds of thousands of targets”,20 public statements by Hacking Team emphasize RCS’s potential use as a targeted tool for fighting crime and terrorism.21
Hacking Team was first thrust into the public spotlight in 2012 when RCS was used against award-winning Moroccan media outlet Mamfakinch,22 and United Arab Emirates (UAE) human rights activist Ahmed Mansoor, who was pardoned23 after serving seven months in prison for signing an online pro-democracy petition.24  Mansoor was infected, his GMail password was stolen, and his e-mails were downloaded.25  At the same time, RCS is apparently being used by foreign governments to target individuals on US soil.26,27
Evidence of the use of RCS against journalists and activists led Reporters Without Borders to name Hacking Team as one of the five “Corporate Enemies of the Internet”.28 Hacking Team Senior Counsel Eric Rabe responded with a defense of his company’s sales practices, in which he stated that Hacking Team does not provide its products to “repressive” regimes.29
On the issue of repressive regimes, Hacking Team goes to great lengths to assure that our software is not sold to governments that are blacklisted by the E.U., the U.S.A., NATO and similar international organizations or any “repressive” regime.
“Repressive” is a subjective term that may be difficult to define.  We instead look to a selection of publications that rank countries based on freedom and democracy using a methodology.  For example, The Economist publishes a Democracy Index,30 which rates governments around the world on a spectrum from “full democracies” to “authoritarian regimes.”  Reporters Without Borders also publishes a yearly Press Freedom Index, which ranks countries’ press freedom situations from “good” to “very serious.”31

Ethiopia and Ethiopian Satellite Television Service (ESAT)

The Economist ranks Ethiopia as an “authoritarian regime,” and Reporters Without Borders classifies it as a country where there is a “difficult situation” for journalists.  Human Rights Watch calls Ethiopia’s press law “deeply flawed,” and notes that several award-winning journalists have been convicted under the law for exercising their right to freedom of expression, as part of a government crackdown on independent media.32
Journalists jailed under the law include Eskinder Nega, who was convicted of terrorism in 2012 in a case following the publication of his column that criticized the government’s detention of journalists.33  Nega won the 2012 PEN America Freedom to Write Award, and was hailed by the group as of the “bravest and most admirable of writers, one who picked up his pen to write things that he knew would surely put him at grave risk”.34  Nega is currently serving an 18 year sentence in prison, having “[fallen] victim to exactly the measures he was highlighting”.35  In a May 2013 letter from prison, he wrote, “I will live to see the light at the end of the tunnel. It may or may not be a long wait. Whichever way events may go, I shall persevere!”36
ESAT describes itself as “powered by broad-based collective of exiled journalists, human rights advocates, civic society leaders and members in the Diaspora.”  Available in Ethiopia around the world, ESAT’s television and radio signals have been subjected to jamming from within Ethiopia several times in the past few years.37
Previous research by the Citizen Lab found a version of the FinFisher government spyware that used a picture of members of Ethiopian opposition group Ginbot 7 as bait, indicating politically-motivated targeting.  That spyware communicated with a command-and-control server in Ethiopia.38 

First Targeting Attempt

First, the ESATSTUDIO Skype account was targeted with spyware.  This account is used by ESAT for on-air interviews.  The individual operating the ESATSTUDIO account at the time was an ESAT employee in Belgium, responsible for managing ESAT’s satellite broadcasts.  An individual identified as “Yalfalkenu Meches” (Skype: yalfalkenu1) sent a file to ESATSTUDIO entitled “An Article for ESAT.rar.”  We use Skype logs provided by the targets to illustrate the attacks.
image10 This .rar file contained an .exe file disguised as a .pdf.  The file used the Adobe PDF icon, and contained a large number of spaces between the name and extension, to prevent Windows from displaying the extension.
   filepropertiesLeft: How the file was rendered in Windows; Right: Windows file properties dialog
Despite the file’s name, “An Article for ESAT,” the file did not display any such article, or any other content, when opened.

Analysis and Link to Hacking Team RCS

Summary

The file sent to ESAT appeared to be Hacking Team’s RCS spyware for the following two reasons:
  • The file communicated with a server that returned two SSL certificates.  The second certificate was issued by “RCS Certification Authority” / “HT srl”, and was similar to SSL certificates returned by two other servers apparently owned by Hacking Team.  The first certificate was similar to certificates returned by two other servers that appeared to be demonstration servers for Hacking Team’s RCS spyware. 
  • The file matched a signature that we had previously developed for RCS spyware.

Detailed Analysis

The hash of the file was:
sha256:   4a53db7b98aa000aeaa72d6a44004ef9ed3b6c09dd04a3e6015b62d741de3437
sha1:     b7438e699dd54f8b56fc779c1b8b08b1943d9892
md5:      53a9e1b59ff37cc2aeff0391cc546201
Shortly after opening the .exe file, it attempted to communicate with the server 46.4.69.25 on port 80.
inetnum:        46.4.69.0 - 46.4.69.31
netname:        HETZNER-RZ14
descr:          Hetzner Online AG
descr:          Datacenter 14
country:        DE
We probed the server and noticed that it returned two self-signed SSL certificates:39
IssuerSubjectFingerprint
/CN=default/CN=servera7c0eacd845a7a433eca76f7d42fc3fedf1bde3c
/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl6500c243015a6ecc59f1272fec38eb0065d22063
The second certificate is issued by “RCS Certification Authority” / “HT srl”. image03 Hacking Team refers to their spyware as “RCS,” and identifies itself as “HT S.r.l.” on its website: image02
To confirm our hypothesis that these certificates were associated with Hacking Team, we searched historical SSL certificate data released by the Internet Census40 (443-TCP_SSLSessionReq) and by the University of Michigan’s zmap project.41  We found two servers returning the “RCS Certification Authority” / “HT srl” certificate that were in the following range:
inetnum:        93.62.139.32 - 93.62.139.47
netname:        FASTWEB-HT
descr:          HT public subnet
country:        IT
person:         GIANCARLO RUSSO
address:        VIA DELLA MOSCOVA 13
address:        MILANO MI
address:        IT
phone:          +39 0229060603
The address and phone number on the range matches those on Hacking Team’s website.  A Giancarlo Russo is listed as the COO of Hacking Team on LinkedIn.42  Thus, we believe that Hacking Team controls this range of IP addresses.
The two servers in this range that returned similar certificates to the server in the ESAT spyware were:
93.62.139.39 on 6/28/2012:
IssuerSubjectFingerprint
/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl/CN=rcs-castoredeee895bf1f68e97cb997d929e0f991ecec6ab29
/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl1e8e8806aa605544cda2bbb906b5d0cc7fb6fff7
93.62.139.42 on 8/12/2012:
IssuerSubjectFingerprint
/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl/CN=rcs-polluce277fdf33df7baca54ce8336982db865d9f38f514
/CN=RCS Certification Authority /O=HT srl/CN=RCS Certification Authority /O=HT srle8d5f17d142768abe2ed835d5a61d99602ab082b
Because these IP addresses were registered to Hacking Team, we believe that the presence of a certificate apparently issued by “RCS Certification Authority” / “HT srl” is indicative of a server for Hacking Team’s RCS spyware. The Internet Census (443-TCP_SSLSessionReq) also recorded two instances of a server returning a certificate that matched the “default” / “server” certificate returned by the server in the ESAT spyware, along with an incomplete certificate for “rcs-demo.hackingteam.it”.  This server was used by an RCS spyware sample found in VirusTotal.43  This certificate was returned by 168.144.159.167 on 12/14/2012, and by 94.199.243.39 on 12/14/2012.  This is a further indication that the server in the spyware targeting ESAT is a Hacking Team RCS server.
The file itself also matched a signature we had previously developed for RCS spyware.

for entire article clik here
https://citizenlab.org/2014/02/hacking-team-targeting-ethiopian-journalists/